top of page

ሐምሌ 25/2015 የአዲስ አበባ መምህራን ለቀጣዩ አመት ማስተማር የሚፈልጉበትን ቦታ እንዲመርጡ ምንጮች ገለጹ።



ለመምህራኑ የተቀመጠላቸው ምርጫ በአዲስ አበባ በሚገኙ ትምሀር ቤቶች ወይንም ከአዲስ አበባ ተሰርቆ በተወሰድውና ሸገር የሚል ስም በተሰጠው አካባቢ ማስተማር የሚል መሆኑን አንስተዋል።



ምርጫቸውን የሚያሰፍሩበት ቅጽ በሚቀጥለው ሳምንት እንደሚሰጣቸው የተነገራቸው መምህራኑ አስቀድመው ግን ውሳኔያቸውን አዘጋጅተው እንዲጠብቁም እንደተነገራቸው ሳይጠቁሙ አላለፉም።



ወደ ተሰረቀው አካባቢ ለሚሄዱ መምህራን ደግሞ መሬት እስኪሰጣቸው ድረስ የቤት ኪራይ 3ሺ ብር ይሆንላችኋል በሚል ድለላ መጀመሩንም ሳይጠቁሙ አላለፉም።



ነገር ግን ለመምህራኑ ይሄ ምርጫ ሲቀመጥ ሸገር በሚል ተሰርቆ በተወሰደው አካባቢ ለሚማረውና ቁጥሩ ከ80 እስከ 90 በመቶ ስለሚሆነው የአዲስ ተማሪ ግን የተባለው አንዳችም ነገር የለም ሲሉ የኢትዮ 360 ምንጮች ገልጸዋል።


ቀጣዩ የትምህርት ዘመን አስፈሪ ነው የሚሉት የኢትዮ 360 ምንጮች ሁሉንም ለኔ የሆነው ስብስብ ትውልድን በመግደል ተወዳዳሪ የማይገኝነት መሆኑን በግልጽ እያስመሰከረ መሆኑን ምንጮቹ ሳይጠቁሙ አላለፉም።


Recent Posts

See All

መስከረም 17/2016 በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ሰራተኞች እየታደኑና እየታፈኑ መሆኑን ሰራተኞቹ ገለጹ።

በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ሰራተኞች እየታደኑና እየታፈኑ መሆኑን ሰራተኞቹ ገለጹ። ሰራተኞቹ እየታፈኑ ያሉት ደግሞ በውስጥ በተሰገሰጉ የሰው በላው ስርአት ሃይሎች ጥቆማ ሰጭነት መሆኑን ለኢትዮ 360...

መስከረም 17/2016 በሰሜን ሸዋ ሚዳ መርሃቤቴ ላይ ገድይ ያደረገ ህዝባዊ ሃይሉ በዞኑ የተለያዩ አካባቢዎችን ከሰው በላይ ሃይል ነጻማውጣታቸውን ገለጹ

መርጦ ለማርያምን ነጻ ያወጣው ህዝባዊ ሃይል መቅደላ አምባ አምባ ዩኒቨርስቲ ውስጥና በአካባቢው በሚገኝ ካምፕ ውስጥ መሽጎ የነበረውን ይሄንን ሃይል ማጽዳት ተችሏል ብለዋል። አሁን ላይ ከሁሉም አካባቢ የተባረረው ገዳይ...

መስከረም 17/2016 አርሶ አደሮችን በግፍ የረሸነውን ገዳይ ቡድን በአካባቢው ያለው የመብረቅ ጓሌ ሻለቃ ተከታትሎ በወሰደው ርምጃ ሁሉንም ማጽዳቱን ገለጹ

መስከረም 17/2016 አርሶ አደሮችን በግፍ የረሸነውን ገዳይ ቡድን በአካባቢው ያለው የመብረቅ ብርጌድ ጓሌ ሻለቃ ተከታትሎ በወሰደው ርምጃ ሁሉንም ማጽዳቱን ገለጹ። በጎንደር ዙሪያ ማክሰኝት ወረዳ የጭንጫዬ አርሶ...

bottom of page