top of page

(ኢትዮ 360 - ሐምሌ 4/2015)በሰሜን ሸዋ ቡልጋና አካባቢው የአማራውን ትግል እየጎተቱና እያስበሉት ያሉት የብልጽግና ካድሬዎች ናቸው።


በሰሜን ሸዋ ቡልጋና አካባቢው የአማራውን ትግል እየጎተቱና እያስበሉት ያሉት የብልጽግና ካድሬዎች መሆናቸውን የፋኖ ህዝባዊ ሃይል አባላት ለኢትዮ 360 ገለጹ።


በተለይ ሰሞኑን ስማቸው በግልጽ ከተነገረው ውጪ ዋናውና በጀት በመመደብ ጭምር የራሱን ወገን ለማስጨረስ የሚንቀሳቀሰው የቡልጋ ከተማ ከንቲባ ብርሃኑ መኮንን መሆኑን ያጋልጣሉ።


የሆድ አደሮቹ ስብስብ በዝርዝር ስማቸው ሲወጣ የዚህ አደገኛ ሰው ስም ግን ተዘሏል ብለዋል።


ይሄንን ወንጀል ሲፈጽም ደግሞ ከመንግስት ካዝና የሚወጣ የህዝብ ገንዘብን በመዝረፍ ጭምር ነው ይላሉ።


በአማራው ትግል ውስጥ ትልቅ ችግር ከሚፈጥሩና እንቅፋት ከሚሆኑት መካከል ይሄ ግለሰብ አንዱ መሆኑን ሁሉም ሊያውቀው ይገባል ሲሉ ለኢትዮ 360 ገልጸዋል።

Recent Posts

See All

መስከረም 17/2016 በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ሰራተኞች እየታደኑና እየታፈኑ መሆኑን ሰራተኞቹ ገለጹ።

በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ሰራተኞች እየታደኑና እየታፈኑ መሆኑን ሰራተኞቹ ገለጹ። ሰራተኞቹ እየታፈኑ ያሉት ደግሞ በውስጥ በተሰገሰጉ የሰው በላው ስርአት ሃይሎች ጥቆማ ሰጭነት መሆኑን ለኢትዮ 360...

መስከረም 17/2016 በሰሜን ሸዋ ሚዳ መርሃቤቴ ላይ ገድይ ያደረገ ህዝባዊ ሃይሉ በዞኑ የተለያዩ አካባቢዎችን ከሰው በላይ ሃይል ነጻማውጣታቸውን ገለጹ

መርጦ ለማርያምን ነጻ ያወጣው ህዝባዊ ሃይል መቅደላ አምባ አምባ ዩኒቨርስቲ ውስጥና በአካባቢው በሚገኝ ካምፕ ውስጥ መሽጎ የነበረውን ይሄንን ሃይል ማጽዳት ተችሏል ብለዋል። አሁን ላይ ከሁሉም አካባቢ የተባረረው ገዳይ...

መስከረም 17/2016 አርሶ አደሮችን በግፍ የረሸነውን ገዳይ ቡድን በአካባቢው ያለው የመብረቅ ጓሌ ሻለቃ ተከታትሎ በወሰደው ርምጃ ሁሉንም ማጽዳቱን ገለጹ

መስከረም 17/2016 አርሶ አደሮችን በግፍ የረሸነውን ገዳይ ቡድን በአካባቢው ያለው የመብረቅ ብርጌድ ጓሌ ሻለቃ ተከታትሎ በወሰደው ርምጃ ሁሉንም ማጽዳቱን ገለጹ። በጎንደር ዙሪያ ማክሰኝት ወረዳ የጭንጫዬ አርሶ...

Email: ethio360dgre@gmail.com

Phone: 540-277-3242

Donate with PayPal

© 2023 by Ethio360 Media

Connect with Us

  • rumble
  • Telegram
  • TikTok

Support Us

Advertise With Us

bottom of page