top of page

(ኢትዮ 360-ሰኔ 14/2015)በአዲስ አበባ የቦሌ መድሃኒአለም ቤተክርስቲያን ህልውና አደጋ ላይ ወድቋል።


በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የቦሌ መድሃኒአለም ካቴድራል ገዳም ህልውና አደጋ ላይ ወድቋል ሲሉ ማመናኑ ለኢትዮ 360 አስታወቁ።


የቦሌ መድሃኒአለም ቤተክርስቲያን ቤተክህነቱ ባወገዘው ህወገወጥ ቡድን በመወረሩ የቤተክርስቲያኑ ህልውና አደጋ ላይ ወድቋል ይላሉ፣


አዲስ ተመርሶ ወደ ቤተክርስቲያኗ የመጣው አካል ሰንበት ትምህርት ቤቱን ሁሉ ለሁለት በመክፈል ጭምር ቤተክርስቲያኑን አደጋ ላይ መጣል ብቻ ሳይሆን ለቤተክርስቲያኗ ስለእውነት የቆሙ ወጣቶችን ሁሉ እስከማሳሰር የደረሰ ነው ይላሉ።


ይሄው የህገወጥ ስብስብ ስለቤተክርስቲያኗ የቆሙና እውነተኛ አገልጋይ የሆኑ ካህናትን ለማባረር ደብዳቤ እስከማውጣት ደርሷል ብለዋል።


ለቤተክርስቲያኑ የጀርባ አጥንት የሚባሉት ካህናትን ከወጣቶች ጋር ተባብራችኋል በሚል ብቻ ለማራረ የተነሳው ህገወጥ ቡድን ዋናውን ስራ የሚሰራው ከነአቡነ ሔኖክ ጋር በመሆን ነው ሲሉ ምእመናኑ ይናገራሉ።


የቤተክርስቲያኑን ገንዘብ ወደ ግል ባንካቸው ለማስገባት ያደረገው ሙከራ ያልተሳካለት ይሄው ስብስብ የእምነት ቦታውን የፖለቲካ መንደር አድርጎታል ሲሉ ለኢትዮ 360 ገልጸዋል።


Recent Posts

See All

መስከረም 17/2016 በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ሰራተኞች እየታደኑና እየታፈኑ መሆኑን ሰራተኞቹ ገለጹ።

በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ሰራተኞች እየታደኑና እየታፈኑ መሆኑን ሰራተኞቹ ገለጹ። ሰራተኞቹ እየታፈኑ ያሉት ደግሞ በውስጥ በተሰገሰጉ የሰው በላው ስርአት ሃይሎች ጥቆማ ሰጭነት መሆኑን ለኢትዮ 360...

መስከረም 17/2016 በሰሜን ሸዋ ሚዳ መርሃቤቴ ላይ ገድይ ያደረገ ህዝባዊ ሃይሉ በዞኑ የተለያዩ አካባቢዎችን ከሰው በላይ ሃይል ነጻማውጣታቸውን ገለጹ

መርጦ ለማርያምን ነጻ ያወጣው ህዝባዊ ሃይል መቅደላ አምባ አምባ ዩኒቨርስቲ ውስጥና በአካባቢው በሚገኝ ካምፕ ውስጥ መሽጎ የነበረውን ይሄንን ሃይል ማጽዳት ተችሏል ብለዋል። አሁን ላይ ከሁሉም አካባቢ የተባረረው ገዳይ...

መስከረም 17/2016 አርሶ አደሮችን በግፍ የረሸነውን ገዳይ ቡድን በአካባቢው ያለው የመብረቅ ጓሌ ሻለቃ ተከታትሎ በወሰደው ርምጃ ሁሉንም ማጽዳቱን ገለጹ

መስከረም 17/2016 አርሶ አደሮችን በግፍ የረሸነውን ገዳይ ቡድን በአካባቢው ያለው የመብረቅ ብርጌድ ጓሌ ሻለቃ ተከታትሎ በወሰደው ርምጃ ሁሉንም ማጽዳቱን ገለጹ። በጎንደር ዙሪያ ማክሰኝት ወረዳ የጭንጫዬ አርሶ...

Email: ethio360dgre@gmail.com

Phone: 540-277-3242

PayPal ButtonPayPal Button

© 2023 by Ethio360 Media

Connect with Us

  • rumble
  • Telegram
  • TikTok

Support Us

Advertise With Us

bottom of page