top of page

(ኢትዮ 360 - ነሀሴ 10/2015) በጉራጌ ዞን በአበሽጌ ወረዳ የአማራ ተወላጆች በገፍ እየታፈኑ ነው።


በጉራጌ ዞን በአበሽጌ ወረዳ የአማራ ተወላጅ የሆኑ አመራሮች፣ባለሃብቶች፣አርሶ አደሮችና ወጣቶች በተለየ መልኩ እየታፈኑ መሆኑን ነዋሪዎቹ ለኢትዮ 360 ገለጹ።


ወረዳዋ ለኦሮሚያ ክልል ቅርብ ናት የሚሉት ነዋሪዎቹ በአካባቢው ደግሞ ከፍተኛውን ቁጥር የያዘው ነዋሪ ደግሞ የአማራ ተወላጅ ነው ይላሉ።


ማህብረሰቡን ያስተባብራሉ ተብለው የሚታሰቡ አመራሮችም ሆኑ ወጣቶች ብሎም ተማሪዎች ሁሉ እየተለቀሙ ወዳልታወቀ ቦታ እየተወሰዱ ነው ብለዋል።


ሰሞኑን በተለየ መልኩ የተጀመረው አፈና የጉራጌ ህዝብ እያነሳ ካለው የክልልነት ጥያቄ ጋር የተያያዘ አይደለም ብለዋል።


የአሁኑ አፈና ዋና ትኩረቱ አማራ ላይ ብቻ ያነጣጠረ ነው ሲሉ ለኢትዮ 360 ገልጸዋል።

Recent Posts

See All

መስከረም 17/2016 በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ሰራተኞች እየታደኑና እየታፈኑ መሆኑን ሰራተኞቹ ገለጹ።

በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ሰራተኞች እየታደኑና እየታፈኑ መሆኑን ሰራተኞቹ ገለጹ። ሰራተኞቹ እየታፈኑ ያሉት ደግሞ በውስጥ በተሰገሰጉ የሰው በላው ስርአት ሃይሎች ጥቆማ ሰጭነት መሆኑን ለኢትዮ 360...

መስከረም 17/2016 በሰሜን ሸዋ ሚዳ መርሃቤቴ ላይ ገድይ ያደረገ ህዝባዊ ሃይሉ በዞኑ የተለያዩ አካባቢዎችን ከሰው በላይ ሃይል ነጻማውጣታቸውን ገለጹ

መርጦ ለማርያምን ነጻ ያወጣው ህዝባዊ ሃይል መቅደላ አምባ አምባ ዩኒቨርስቲ ውስጥና በአካባቢው በሚገኝ ካምፕ ውስጥ መሽጎ የነበረውን ይሄንን ሃይል ማጽዳት ተችሏል ብለዋል። አሁን ላይ ከሁሉም አካባቢ የተባረረው ገዳይ...

መስከረም 17/2016 አርሶ አደሮችን በግፍ የረሸነውን ገዳይ ቡድን በአካባቢው ያለው የመብረቅ ጓሌ ሻለቃ ተከታትሎ በወሰደው ርምጃ ሁሉንም ማጽዳቱን ገለጹ

መስከረም 17/2016 አርሶ አደሮችን በግፍ የረሸነውን ገዳይ ቡድን በአካባቢው ያለው የመብረቅ ብርጌድ ጓሌ ሻለቃ ተከታትሎ በወሰደው ርምጃ ሁሉንም ማጽዳቱን ገለጹ። በጎንደር ዙሪያ ማክሰኝት ወረዳ የጭንጫዬ አርሶ...

bottom of page