top of page

ኢትዮ 360 - ነሀሴ 4/2015) የ12ኛ ክፍል መለቀቂያ ፈተና በወሰዱ ተማሪዎች ላይ የተፈጸመው ግፍ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ሊጋለጥ ይገባል።



በ12ኛ ክፍል መለቀቂያ ፈተና በወሰዱ ተማሪዎች ላይ የተፈጸመው ግፍ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ሊጋለጥ የገባል ሲሉ የኢትዮ ምንጮች ገለጸዋል።


ወንዶች በከባድ ተደብድበዋል፣ሴቶች ተደፍረዋል፣ በፍተሻ ሰበብ ቤተሰብ የሰጣቸው ገንዘብ ሰው በላው ስርአት ባሰማራው ሃይል እንዲሰርቁ ተደርገዋል ይላሉ።


ኢትዮ 360 በቅርቡ ባወጣው መረጃም የተረጃ ልጆች በሚል ተለይተው እንዲፈተኑ ለተደረጉት ተማሪዎች አንድ አስተማሪ ተመድቦ ለጥያቄዎቹ መልስ ሲሰጥ መቆየቱን ይፋ ማድረጉ ይታወሳል።


በአንጻሩ ደግሞ ለብዙሃኑ ተማሪ ሶስት ፈታኞችን መድቦ የነበረው አካል በነዚሁ ተመደቡ በተባሉት መምህራን አማካኝነት ተማሪዎች እንዲፈሩ ሲደረጉ፣ሲረበሹ ሰአታቸውን ሳይጨርሱ ፈተና ሲነጠቁ መቆየታቸውንም ኢትዮ 360 በመረጃዊ ሲያጋልጥ ቆይቷል።


በቃሊቲ አካባቢ ለፈተና የተመደቡ ተማሪዎች ላይ የደረሰው ግን ሊናገሩትና ሊሰሙት የሚከብድ ነው ሲሉም ምንጮቹ ይናገራሉ።


በቅርቡ ኢትዮ 360 ያናገራቸው የተፈታኝ ተማሪዎች ወላጆች ይሄንን ግፍ የፈጸመው ብርሃኑ ነጋ በአለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ይቅረብልን ሲሉ መጠየቃቸው ይታወሳል።


Recent Posts

See All

መስከረም 17/2016 በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ሰራተኞች እየታደኑና እየታፈኑ መሆኑን ሰራተኞቹ ገለጹ።

በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ሰራተኞች እየታደኑና እየታፈኑ መሆኑን ሰራተኞቹ ገለጹ። ሰራተኞቹ እየታፈኑ ያሉት ደግሞ በውስጥ በተሰገሰጉ የሰው በላው ስርአት ሃይሎች ጥቆማ ሰጭነት መሆኑን ለኢትዮ 360...

መስከረም 17/2016 በሰሜን ሸዋ ሚዳ መርሃቤቴ ላይ ገድይ ያደረገ ህዝባዊ ሃይሉ በዞኑ የተለያዩ አካባቢዎችን ከሰው በላይ ሃይል ነጻማውጣታቸውን ገለጹ

መርጦ ለማርያምን ነጻ ያወጣው ህዝባዊ ሃይል መቅደላ አምባ አምባ ዩኒቨርስቲ ውስጥና በአካባቢው በሚገኝ ካምፕ ውስጥ መሽጎ የነበረውን ይሄንን ሃይል ማጽዳት ተችሏል ብለዋል። አሁን ላይ ከሁሉም አካባቢ የተባረረው ገዳይ...

መስከረም 17/2016 አርሶ አደሮችን በግፍ የረሸነውን ገዳይ ቡድን በአካባቢው ያለው የመብረቅ ጓሌ ሻለቃ ተከታትሎ በወሰደው ርምጃ ሁሉንም ማጽዳቱን ገለጹ

መስከረም 17/2016 አርሶ አደሮችን በግፍ የረሸነውን ገዳይ ቡድን በአካባቢው ያለው የመብረቅ ብርጌድ ጓሌ ሻለቃ ተከታትሎ በወሰደው ርምጃ ሁሉንም ማጽዳቱን ገለጹ። በጎንደር ዙሪያ ማክሰኝት ወረዳ የጭንጫዬ አርሶ...

Email: ethio360dgre@gmail.com

Phone: 540-277-3242

PayPal ButtonPayPal Button

© 2023 by Ethio360 Media

Connect with Us

  • rumble
  • Telegram
  • TikTok

Support Us

Advertise With Us

bottom of page