top of page

ግንቦት 23/2015በሰሜን ሸዋ እና በደቡብ ወሎ ጃማና ወረኢሉ በኩል የኦህዴዱ መከላከያ ሰራዊት የአማራ ህዝባዊ ሃይልን የማጥፋት ዘመቻ መጀመሩን ተገለጸ።


በሰሜን ሸዋ እና በደቡብ ወሎ ጃማና ወረኢሉ በኩል የኦህዴዱ መከላከያ ሰራዊት ከወረዳና ከተሞች የጸጥታ ሀይል ማለትም ከፖሊስ፣ ከሚሊሻ እና ከሰላም አስከባሪ ሀይል ጋር በመሆን በቅንጅት የአማራ ህዝባዊ ሃይልን የማጥፋት ዘመቻ መጀመሩን የኢትዮ 360 የውስጥ ምንጮች ገለጹ።


ይሄ የፋኖ ህዝባዊ ሃይልንና የተበተነውን የክልሉ ልዩ ሃይል አባላትን ኢመደበኛ አደረጃጀት በሚል በተገኙበት ለመጨረስ የተጀመረው ዘመቻ የደቡብ ወሎ ዞን ብአዴን ጽህፈት ቤት አስቸኳይ በሚል ያወጣውን መመሪያ ተከትሎ ነው ብለዋል።


ጽህፈት ቤቱ ያወጣውና የፋኖ ህዝባዊ ሃይልንና የተበተነውን የክልሉ ልዩ ሃይልን ለማስፈጀት ያወጣው መመሪያ ኢትዮ 360 እጅ ገብቷል።




በሰሜን ሸዋ እና በደቡብ ወሎ ጃማና ወረኢሉ በኩል የኦህዴዱ መከላከያ ሰራዊት ከወረዳና ከተሞች የጸጥታ ሀይል ማለትም ከፖሊስ፣ ከሚሊሻ እና ከሰላም አስከባሪ ሀይል ጋር በመሆን በቅንጅት የአማራ ህዝባዊ ሃይልን የማጥፋት ዘመቻ መጀመሩን የኢትዮ 360 የውስጥ ምንጮች ገለጹ።


ይሄ የፋኖ ህዝባዊ ሃይልንና የተበተነውን የክልሉ ልዩ ሃይል አባላትን ኢመደበኛ አደረጃጀት በሚል በተገኙበት ለመጨረስ የተጀመረው ዘመቻ የደቡብ ወሎ ዞን ብአዴን ጽህፈት ቤት አስቸኳይ በሚል ያወጣውን መመሪያ ተከትሎ ነው ብለዋል።


ጽህፈት ቤቱ ያወጣውና የፋኖ ህዝባዊ ሃይልንና የተበተነውን የክልሉ ልዩ ሃይልን ለማስፈጀት ያወጣው መመሪያ ኢትዮ 360 እጅ ገብቷል።




 
 

Recent Posts

See All
መስከረም 17/2016 በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ሰራተኞች እየታደኑና እየታፈኑ መሆኑን ሰራተኞቹ ገለጹ።

በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ሰራተኞች እየታደኑና እየታፈኑ መሆኑን ሰራተኞቹ ገለጹ። ሰራተኞቹ እየታፈኑ ያሉት ደግሞ በውስጥ በተሰገሰጉ የሰው በላው ስርአት ሃይሎች ጥቆማ ሰጭነት መሆኑን ለኢትዮ 360...

 
 
መስከረም 17/2016 በሰሜን ሸዋ ሚዳ መርሃቤቴ ላይ ገድይ ያደረገ ህዝባዊ ሃይሉ በዞኑ የተለያዩ አካባቢዎችን ከሰው በላይ ሃይል ነጻማውጣታቸውን ገለጹ

መርጦ ለማርያምን ነጻ ያወጣው ህዝባዊ ሃይል መቅደላ አምባ አምባ ዩኒቨርስቲ ውስጥና በአካባቢው በሚገኝ ካምፕ ውስጥ መሽጎ የነበረውን ይሄንን ሃይል ማጽዳት ተችሏል ብለዋል። አሁን ላይ ከሁሉም አካባቢ የተባረረው ገዳይ...

 
 
መስከረም 17/2016 አርሶ አደሮችን በግፍ የረሸነውን ገዳይ ቡድን በአካባቢው ያለው የመብረቅ ጓሌ ሻለቃ ተከታትሎ በወሰደው ርምጃ ሁሉንም ማጽዳቱን ገለጹ

መስከረም 17/2016 አርሶ አደሮችን በግፍ የረሸነውን ገዳይ ቡድን በአካባቢው ያለው የመብረቅ ብርጌድ ጓሌ ሻለቃ ተከታትሎ በወሰደው ርምጃ ሁሉንም ማጽዳቱን ገለጹ። በጎንደር ዙሪያ ማክሰኝት ወረዳ የጭንጫዬ አርሶ...

 
 

Email: ethio360dgre@gmail.com

Phone: 540-277-3242

Donate with PayPal

© 2023 by Ethio360 Media

Connect with Us

  • rumble
  • Telegram
  • TikTok

Support Us

Advertise With Us

bottom of page